ሉቃስ 12:35 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ባጭር ታጥቃችሁ ሁልጊዜ ለሥራ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “በዐጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ Ver Capítulo |