እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤
ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፥
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
እግዚአብሔር ለሚታዘዙት ሁሉ ወዳጃቸው ነው፤ ለእነርሱ የገባውንም ቃል ኪዳን ያጸናል።
እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን እንዲህ አላቸው፤
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦
እነዚህ ሥርዓቶች አንድን ነገር ንጹሕ መሆኑን ወይም አለመሆኑን የሚወስኑ ናቸው።”
“ማንም ሰው ከአባለ ዘሩ የሚወጣ ፈሳሽ ቢኖርበት፥ ያ ፈሳሽ ነገር ርኩስ ነው፤
ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለአገልጋዮቹ ለነቢያት አስቀድሞ ሳይገልጥ ምንም ነገር አያደርግም።
ያልነጻ ሰው የሚነካው ነገር ሁሉ የረከሰ ይሆናል፤ ያንንም ዕቃ የሚነካ ሌላ ሰው እስከ ማታ እንደ ረከሰ ይቈያል።”
እግዚአብሔር በቀድሞ ዘመናት በተለያዩ መንገዶች፥ በነቢያት አማካይነት ለአባቶቻችን ብዙ ጊዜ ተናግሮ ነበር፤