ዳና፥ ቂርያትሴፌር ወይም ደቢር፥
ደና፣ ዳቤር የምትባለው ቂርያትስና
ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ሬና፥ የመጽሐፍ ሀገር የሆነች ዳቤር፤
ሶኮ፥ ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ከዚያም ተነሥቶ በደቢር በሚኖሩት ሕዝብ ላይ አደጋ ለመጣል ሄደ፤ ይህች ከተማ ቀድሞ ቂርያትሴፌር ተብላ ትጠራ ነበር፤
በኮረብታማውም አገር ሻሚር፥ ያቲር፥ ሶኮህ፥
ዐናብ፥ ኤሽተሞዓ፥ ዐኒም፥
ሖሎን ከግጦሽ መሬትዋ ጋር፥ ደቢር፥ ከግጦሽ መሬትዋ ጋር
ከዚያም የይሁዳ ሰዎች በደቢር ኗሪዎች ላይ ዘመቱ፤ በዚያን ጊዜ ከተማይቱ “ቂርያት ሴፌር” ተብላ ትጠራ ነበር።