በማግስቱ ጠዋት አብርሃም በማለዳ ተነሣ፤ ጥቂት ምግብ፥ ውሃም በአቁማዳ ሞልቶ ለአጋር ሰጣት፤ ልጁንም በጀርባዋ አሳዝሎ ከቤት አስወጣት፤ እርስዋም ከዚያ ወጥታ በቤርሳቤህ በረሓ ትንከራተት ጀመር።
ኢያሱ 15:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ሐጻርሹዓል፥ ቤርሳቤህ፥ ቢዝዮትያ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሐጻርሹዓል፣ ቤርሳቤህ፣ ቢዝዮትያ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሐጸርሹዓል፥ ቤርሳቤህ፥ ቢዝዮትያ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ኮላሴዎል፥ ቤርሳቤሕና መንደሮቻቸው። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ቤትጳሌጥ፥ ሐጸርሹዓል፥ ቤርሳቤህ፥ ቢዝዮትያ፥ |
በማግስቱ ጠዋት አብርሃም በማለዳ ተነሣ፤ ጥቂት ምግብ፥ ውሃም በአቁማዳ ሞልቶ ለአጋር ሰጣት፤ ልጁንም በጀርባዋ አሳዝሎ ከቤት አስወጣት፤ እርስዋም ከዚያ ወጥታ በቤርሳቤህ በረሓ ትንከራተት ጀመር።