La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 8:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህም በኋላ እንደገና ጐንበስ ብሎ በመሬት ላይ ጻፈ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንደ ገናም ጐንበስ ብሎ በምድር ላይ ጻፈ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዳግ​መ​ኛም ጐን​በስ ብሎ በጣቱ በም​ድር ላይ ጻፈ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 8:8
3 Referencias Cruzadas  

የተቀደሰ ውሃ በሸክላ ዕቃ ይቅዳ፤ ከመገናኛው ድንኳን ወለል ጥቂት ዐፈር ወስዶ በውሃው ውስጥ ይጨምረው።


ደጋግመው በጠየቁት ጊዜ ቀና አለና፥ “ከእናንተ መካከል ኃጢአት የሌለበት የመጀመሪያውን ድንጋይ በእርስዋ ላይ ይጣል!” አላቸው።


እነርሱም ይህን በሰሙ ጊዜ ከሽማግሌዎች ጀምሮ ሁሉም አንድ በአንድ ከዚያ ሄዱ፤ ስለዚህ ኢየሱስ በመካከል ቆማ ከነበረችው ሴት ጋር ብቻውን ቀረ።