እያንዳንዱም ወደየቤቱ ሄደ።
ከዚህ በኋላ ሁሉም ወደ የቤታቸው ሄዱ።
እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ሄደ።
ሁሉም እያንዳንዳቸው ወደ ቤታቸው ሄዱ።
እግዚአብሔር የአሕዛብን ዕቅድ እንዳይሳካ ያደርጋል፤ የሕዝቦችንም ዓላማ ዋጋቢስ ያደርጋል።
የሰው ቊጣ አንተን ያመሰግንሃል፤ ከጦርነት የተረፉትም በዓልህን ያከብራሉ።
ጀግኖች ወታደሮች የማረኩትን ተቀሙ፤ እጃቸውንም ማንሣት አቅቶአቸው የመጨረሻ እንቅልፍ አንቀላፉ
እነርሱም “አንተም ከገሊላ ነህን? ነቢይ ከገሊላ እንደማይነሣ መርምረህ ተረዳ” አሉት።
ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ።
ከዚህ በኋላ እኛ በመርከብ ስንሳፈር እነርሱ ወደ ቤታቸው ተመለሱ።