ዮሐንስ 14:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።” አዲሱ መደበኛ ትርጒም ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትለምኑኝ፣ እኔ አደርገዋለሁ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።” የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በስሜ የምትለምኑት ነገር ቢኖር ያን አደርግላችኋለሁ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ። |
እኔ መረጥኳችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ ሄዳችሁ ብዙ ፍሬ እንድታፈሩ፥ ፍሬአችሁም ነዋሪ እንዲሆን ሾምኳችሁ። ስለዚህ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አብ ይሰጣችኋል።