ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
ከዚያም የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የጌታም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፥
እግዚአብሔርም እንደገና እንዲህ አለኝ፦
እኔም ሄጄ መታጠቂያውን የደበቅሁበትን ስፍራ አገኘሁ፤ መታጠቂያውንም ባየሁት ጊዜ ተበላሽቶና ከጥቅም ውጪ ሆኖ አገኘሁት።
“የይሁዳን ኲራትና የኢየሩሳሌምን ታላቅ ትዕቢት የማስወግደው በዚህ ዐይነት ነው፤
ከኪሩቤል ራሶች በላይ ያለውን ጠፈር ተመለከትኩ፤ በኪሩቤል ላይ ከሰንፔር ዕንቊ የተሠራ ዙፋን የሚመስል ነገር አየሁ።