La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ያዕቆብ 1:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo



ያዕቆብ 1:20
5 Referencias Cruzadas  

እኔ ግን እላችኋለሁ፤ በወንድሙ ላይ የሚቈጣ ሁሉ ይፈረድበታል፤ ደግሞም ወንድሙን፥ ‘አንተ የማትረባ!’ ብሎ የሚሳደብ በሸንጎ ይፈረድበታል፤ ‘ደደብ!’ ብሎ የሚሳደብ ሁሉ በገሃነመ እሳት ይፈረድበታል።


ተቈጡ! በቊጣችሁ ግን ኃጢአት አትሥሩ፤ ቊጣችሁም ሳይወገድ ፀሐይ አይጥለቅባችሁ።