እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።
ዘፍጥረት 7:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ውሃው እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ውሃውም ምድርን ሸፍኖ መቶ ዐምሳ ቀን ቈየ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ውኃውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ ሞላ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ። |
እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።