La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 7:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ውሃው እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ውሃውም ምድርን ሸፍኖ መቶ ዐምሳ ቀን ቈየ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ውኃ​ውም መቶ አምሳ ቀን በም​ድር ላይ ሞላ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 7:24
2 Referencias Cruzadas  

እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።