እርሱም “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤
እርሱም እንዲህ አለ፤ “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤
እርሱም እንዲህ አለ፦ “እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
እርሱም አለ፥ “እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
እርሱም አለ፦ እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
አብርሃም የንብረቱ ሁሉ ኀላፊ በመሆን ለረዥም ዘመን የኖረውን አገልጋዩን እንዲህ አለው፤ “እጅህን በጒልበቴ ላይ አድርገህ ማልልኝ፤
ገበታ በቀረበ ጊዜ ሰውየው “የተላክሁበትን ጉዳይ ከመናገሬ በፊት እህል አልቀምስም” አለ። ላባም “ይሁን ተናገር” አለው።