La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 1:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሮቤል፣ ስምዖን፣ ሌዊ፣ ይሁዳ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊና ይሁዳ

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሮቤል፥ ስም​ዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሮቤል፥

Ver Capítulo



ዘፀአት 1:2
5 Referencias Cruzadas  

ያዕቆብ በዚያ ምድር ሲኖር ሳለ፥ ሮቤል ወደ አባቱ ቁባት ወደ ባላ ገባ። ያዕቆብም ይህን ነገር ሰማ። የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ዐሥራ ሁለት ናቸው።


እነዚህ ሰባቱ ላባ ለልጁ ለራሔል ከሰጣት ከባላ የተወለዱ የያዕቆብ ልጆችና የልጅ ልጆች ናቸው።


እያንዳንዱ ከቤተሰቡ ጋር ሆኖ ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብጽ የገቡት፥ እስራኤል ተብሎ የተጠራው የያዕቆብ ልጆች ስሞች እነዚህ ናቸው፦


ይሳኮር፥ ዛብሎን፥ ብንያም፥


የሚረዱአችሁ ሰዎች ስም የሚከተሉት ናቸው፦ ከሮቤል የሸዴኡር ልጅ ኤሊጹር