La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 28:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ በመ​ግ​ባ​ት​ህና በመ​ው​ጣ​ት​ህም ርጉም ትሆ​ና​ለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 28:19
4 Referencias Cruzadas  

በዚያን ጊዜ በየስፍራው ሁሉ ሁከትና ሽብር ስለ ነበር፥ በሰላም ወጥቶ የሚገባ ማንም አልነበረም፤


“ክፉ ነገር በማድረግ እግዚአብሔርን ስለ ተውክ በምታደርገው ነገር ሁሉ ፈጽመህ እስክትጠፋ ድረስ እርግማንን፥ ሁከትንና ውርደትን ያመጣብሃል።


“እግዚአብሔር መግባትህንና መውጣትህን ይባርክልሃል፤