ዘዳግም 28:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 “ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 “ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አንተ በመግባትህና በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ። Ver Capítulo |