Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘዳግም 28:19 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 “ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 “ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 አንተ በመ​ግ​ባ​ት​ህና በመ​ው​ጣ​ት​ህም ርጉም ትሆ​ና​ለህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 28:19
4 Referencias Cruzadas  

በዚያ ዘመን በምድር ነዋሪዎች ሁሉ ዘንድ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አስተማማኝ አልነበረም።


እርሱን በመተው ክፉ ድርጊት ከመፈጸምህ የተነሣ፣ እስክትደመሰስ ፈጥነህም እስክትጠፋ ድረስ እጅህ በነካው ሁሉ ላይ እግዚአብሔር ርግማንን፣ መደናገርንና ተግሣጽን ይሰድድብሃል።


ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos