ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፦ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ ኣውጭ፥
የሚከተሉትን ግን አትበሉም፤ እነርሱም፦ ንስር፣ የጥንብ አሞራ፣ ግልገል አንሣ፣
የሚከተሉትን ግን አትበሉም፦ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጪ፥
ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፤ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጭ።
ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፤
“ከወፍ ዐይነቶችም ንጹሓን የሆኑትን ትበላላችሁ።
ጭልፊት፥ ጭላት፥ በየወገኑ፥