በዚህ ጊዜ ሁሉም ተጽናኑና ምግብ በሉ።
ሁሉም ተበራቱና እንጀራውን ራሳቸው ወስደው በሉ።
ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።
ሁሉም ተጽናኑ፤ እህልም ቀመሱ።
በእግዚአብሔር ታመን፤ በርታ፤ ተስፋ አትቊረጥ፤ በእግዚአብሔር ታመን።
አሁንም መርከቡ ብቻ ይጐዳል እንጂ ከእናንተ በማንም ላይ ጥፋት አይደርስም፤ ስለዚህ አይዞአችሁ፤ አትፍሩ! ብዬ እመክራችኋለሁ።
ስለዚህ እናንተ ሰዎች አይዞአችሁ! እግዚአብሔር ይህንን የነገረኝን ሙሉ በሙሉ እንደሚፈጽም አምነዋለሁ።