La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 27:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚህ ጊዜ ሁሉም ተጽናኑና ምግብ በሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሁሉም ተበራቱና እንጀራውን ራሳቸው ወስደው በሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁሉም ተጽ​ናኑ፤ እህ​ልም ቀመሱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 27:36
4 Referencias Cruzadas  

በእግዚአብሔር ታመን፤ በርታ፤ ተስፋ አትቊረጥ፤ በእግዚአብሔር ታመን።


አሁንም መርከቡ ብቻ ይጐዳል እንጂ ከእናንተ በማንም ላይ ጥፋት አይደርስም፤ ስለዚህ አይዞአችሁ፤ አትፍሩ! ብዬ እመክራችኋለሁ።


ስለዚህ እናንተ ሰዎች አይዞአችሁ! እግዚአብሔር ይህንን የነገረኝን ሙሉ በሙሉ እንደሚፈጽም አምነዋለሁ።