La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 13:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 13:37
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን እግዚአብሔር ከሞት አስነሣው።


እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሞት በማስነሣቱ ይህንኑ ተስፋ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞታል፤ ይህም በሁለተኛው መዝሙር፥ ‘አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፤’ ተብሎ እንደ ተጻፈው ነው።


እግዚአብሔር ግን የሞትን ኀይል አስወግዶ ከሞት አስነሣው፤ ስለዚህም ሞት ይዞ ሊያስቀረው አልቻለም።


ነፍሴን በሲኦል አትተዋትም፤ ቅዱስህንም በመቃብር በስብሶ እንዲቀር አታደርገውም።