ደምሳሹም ከእነኚህ ራቀ፤ ፈራቸውም፤ ይሄው ቁጣም በቂ ነበር።
በዚህም የሚያጠፉ ቸነፈሮች ራቁ፥ እነዚህ ሥራዎችም አስፈሯቸው፥ ነገር ግን መቅሠፍቱ ብቻ በበቃ ነበር።