La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ውርጭና ብርድ እሳቱን ተቋቁመው፥ ሳይሟሙ ቀሩ፤ ይህ የሆነው የጠላቶቻቸውን መክር ለማጥፋት፥ እሳት በበረዶ ውስጥ እንደሚነድ፥ በዝናብም ውስጥ ቦግ ብሎ እንደሚቀጣጠል ለእነርሱ ለማሳየት ነው፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በረ​ድና ውርጭ ከእ​ሳት ጋር ጸን​ተው ቆሙ፤ እሳ​ቲቱ በበ​ረዱ መካ​ከል እየ​ነ​ደ​ደች፥ በዝ​ና​ሞ​ችም መካ​ከል ቦግ ቦግ እያ​ለች፥ የጠ​ላ​ቶ​ችን አዝ​መራ ፍሬ እን​ዳ​ጠ​ፋች ያውቁ ዘንድ አል​ቀ​ለ​ጡም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:22
0 Referencias Cruzadas