La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቀን በደመና መራቸው፥ ሌሊቱንም ሁሉ በእሳት ብርሃን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቀን በደመና መራቸው፤ ሌሊቱንም ሁሉ በእሳት ብርሃን።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ቀን በደመና፥ ሌሊት በእሳት ብርሃን መራቸው።

Ver Capítulo



መዝሙር 78:14
8 Referencias Cruzadas  

በሚሄዱበትን መንገድ ልታበራላቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሌሊት ደግሞ በእሳት ዓምድ መራሃቸው።


አንተ ግን ከርኅራኄህ ብዛት በምድረ በዳ አልተውካቸውም፤ በመንገድ እንዲመራቸው የደመና ዓምድ በቀን፥ የሚሄዱበትንም መንገድ እንዲያበራላቸው የእሳት ዓምድ በሌሊት ከእነርሱ አልተለየም።


ደመናን ለመሸፈኛ ዘረጋባቸው፥ እሳትንም በሌሊት እንዲያበራላቸው።


ንጋትም በሆነ ጊዜ ጌታ በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠፈር ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠፈር አወከ።


ሁልጊዜ በማደርያው ላይ እንዲሁ ነበረ፤ በቀን ደመና በሌሊትም የእሳት አምሳል ይሸፍነው ነበር።


ከምድረ በዳው አንሥቶ እዚህ እስከምትደርሱ ድረስ፥ ለእናንተ ያደረገላችሁን፤