La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 31:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ርስቴ በእጅህ ነው፥ ከጠላቶቼ እጅና ከሚያሳድዱኝ አድነኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ፊትህን በአገልጋይህ ላይ አብራ፤ በምሕረትህም አድነኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወደ አገልጋይህ በፈገግታ ተመልከት፤ በዘለዓለማዊ ፍቅርህም አድነኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 31:16
17 Referencias Cruzadas  

ለእነርሱም ኪዳኑን አሰበ፥ እንደ ጽኑ ፍቅሩም ብዛት ተጸጸተ።


ተነሥ፥ አቤቱ፥ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፥ አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥ የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና።


እኔም በደስታዬ፦ ለዘለዓለም አልታወክም አልሁ።


የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር።


ነፍሴም እጅግ ታወከች፥ አንተም አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ነው?


ለመዘምራን አለቃ፥ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


ሙሴን “የምምረውን እምረዋለሁ፥ ለምራራለትም እራራለታለሁ” ብሎታልና።


ይህም አስቀድሞ ለክብር ባዘጋጃቸው በምሕረት ዕቃዎች ላይ የክብሩን ባለጠግነት እንዲገልጥ ቢሆንስ?