Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 80:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 አምላክ ሆይ፤ መልሰን፤ እንድንም ዘንድ፣ ፊትህን አብራልን።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 አምላክ ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ እንድንድን ምሕረትህን አሳየን!

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 በመ​ባቻ ቀን በታ​ወ​ቀ​ችው በዓ​ላ​ችን ቀን መለ​ከ​ትን ንፉ፤

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 80:3
12 Referencias Cruzadas  

አምላኬ ሆይ! ይህ ሕዝብ አንተ እውነተኛ አምላክ መሆንህንና ወደ አንተም ያቀረብከው አንተ ራስህ መሆንህን እንዲያውቅ እባክህ መልስ ስጠኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ስማኝ!”


በባርያህ ላይ ፊትህን አብራ፥ ሥርዓትህንም አስተምረኝ።


የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


ለመዘምራን አለቃ፥ ለትምህርት የዳዊት ቅኔ።


ለመዘምራን አለቃ፥ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


ለመዘምራን አለቃ፥ በመለከቶች፥ ስለ አሦራውያን፥ የአሳፍ የምስክር መዝሙር።


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


መዓትህንም ሁሉ አስወገድህ፥ ከቁጣህ መቅሠፍት ተመለስህ።


አቤቱ፥ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፥ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos