La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 11:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መሠረቶቹ ከፈረሱ፥ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መሠረቶች ሲፈርሱ ጻድቅ ሰው ምን ማድረግ ይችላል?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሽ​ን​ገ​ላን ከን​ፈ​ሮች ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል፥ ታላቅ ነገ​ርን የም​ት​ና​ገ​ረ​ው​ንም ምላስ፤

Ver Capítulo



መዝሙር 11:3
15 Referencias Cruzadas  

ጻድቅ ግን መንገዱን ያጠነክራል፥ እጁም ንጹሕ የሆነ ሰው ኃይልን እየጨመረ ይሄዳል።


“በወሰንኩት ጊዜ እኔ በቅን እፈርዳለሁ።”


አያውቁም፥ አያስተውሉም፥ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፥ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።


ከዱሮ ዘመን የፈረሱት ስፍራዎች ይሠራሉ፥ የብዙ ትውልድም መሠረት ይታነጻል፤ አንተም፦ ሰባራውን ጠጋኝ፥ የአውራ መንገድ አዳሽ ትባላለህ።


ሆኖም የእግዚአብሔር ጠንካራ መሠረት የቆመው፦ “ጌታ የራሱ የሆኑትን ያውቃል፤” እንዲሁም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከዐመፅ ይራቅ፤” የሚለውን ማኅተም ታትሞ ነው።