La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥

Ver Capítulo



ምሳሌ 6:7
5 Referencias Cruzadas  

በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥ በጫካም ውስጥ አድብተው ሳሉ፥ ለአንበሳይቱ አደን ታድናለህን? የልጆችዋንስ ነፍስ ታጠግብ ዘንድ ትችላለህን?


አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።


መብሏን በበጋ ታሰናዳለች፥ መኖዋንም በመከር ትሰበስባለች።