Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 30:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ሆኖም ቅደም ተከተል ይዘው ይጓዛሉ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 አንበጦች፦ አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ነገር ግን ሁሉም በሥነ ሥርዓት ይጓዛሉ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 30:27
10 Referencias Cruzadas  

የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።


ተናገረ፥ አንበጣም ስፍር ቍጥር የሌለውም ኩብኩባ መጣ፥


ከተምች የቀረውን አንበጣ በላው፥ ከአንበጣም የቀረውን ደጎብያ በላው፥ ከደጎብያም የቀረውን ኩብኩባ በላው።


አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት


እንሽላሊት በእጅ ይያዛል፥ በነገሥታት ግቢ ግን ይኖራል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios