Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 6:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 6:7
5 Referencias Cruzadas  

በጫካው ውስጥ ታጋድመውና አድብተው ሳሉ ለአንበሳይቱ አደን ታድናለህን?


አንበጦች፦ አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ነገር ግን ሁሉም በሥነ ሥርዓት ይጓዛሉ።


ነገር ግን በበጋ ወራት ምግባቸውን ያከማቻሉ፤ በመከር ጊዜ የሚያስፈልጋቸውን ምግብ ይሰበስባሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos