La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 31:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሥራዋ ትርፋማ መሆኑን ታስተውላለች፤ በሌሊትም መብራቷ አይጠፋም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 31:18
8 Referencias Cruzadas  

እንዲህ ስሆን፥ የቀን ሐሩር የሌሊት ቁር ይበላኝ ነበር፥ እንቅልፍም ከዓይኔ ጠፋ።


ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፥ ቢዋረዱም አያይም።


እናንተ የመከራን እንጀራ የምትበሉ፥ ማለዳ መነሣታችሁ፥ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው። እርሱ ለሚወዱት እንቅልፍን ይሰጣልና።


ወገብዋን በኃይል ትታጠቃለች፥ ክንድዋንም ታበረታለች።


እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።


ወንድሞች ሆይ! ድካማችንንና ጥረታችንን ታስታውሱታላችሁ፤ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እየሰበክን በአንዳችሁም ላይ እንኳ ሸክም ላለመሆን ስንል ሌሊትና ቀን እንሠራ ነበር።