Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 31:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 በእጇ እንዝርት ትይዛለች፤ በጣቶቿም ዘንጉን ታሾራለች።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 የነደፈችውን አመልማሎ በራስዋ እንዝርት ፈትላ ልብስዋን ትሠራለች።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 31:19
4 Referencias Cruzadas  

ደሙ በኢዮአብ ራስና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይሁን፤ ከኢዮአብ ቤት ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት፥ በምርኲዝ የሚሄድ አንካሳ፥ ወይም በሰይፍ ተመቶ የሚሞት ወይም የሚበላው ያጣ ራብተኛ አይታጣ።”


ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም።


እጅዋን ወደ ድሀ ትዘረጋለች፥ ወደ ችግረኛም እጅዋን ትሰድዳለች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos