La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

Ver Capítulo



ምሳሌ 18:9
12 Referencias Cruzadas  

ለቀበሮ ወንድም፥ ለሰጐንም ባልንጀራ ሆንሁ።


የታካች እጅ ችግረኛ ታደርጋለች፥ የትጉ እጅ ግን ሀብታም ታደርጋለች።


የጆሮ ጠቢ ቃል እንደ ጣፋጭ መብል ነው፥ እርሱም እስከ ሆድ ጉርጆች ድረስ ይወርዳል።


ሥራ መፍታት እንቅልፍን ታመጣለች፥ የታካችም ነፍስ ትራባለች።


ከአባቱና ከእናቱ እየሰረቀ፦ “አላጠፋሁም” የሚል የአጥፊ ሰው ባልንጀራ ነው።


ጌታውም እንዲህ ሲል መለሰለት ‘አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባርያ፥ ካልዘራሁበት እንደማጭድ ካልበተንሁበትም እንደምሰበስብ ታውቃለህን?


ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ጌታን አገልግሉ፤


ያም በእምነትና በትዕግሥትም የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንድትሆኑ አይደለም።