ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥
ከብንያም ነገድ፣ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፤
ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥
ብንያም ነጣቂ ተኩላ ነው፥ የበዘበዘውን በጥዋት ይበላል፥ የማረከውንም በማታ ይካፈላል።”
እግዚአብሔርን በጉባኤ፥ የእስራኤል ምንጭ ጌታችንንም አመስግኑት።
ከዳን ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የዮግሊ ልጅ ቡቂ፥
ስለ ብንያምም እንዲህ አለ፦ “በጌታ የተወደደ በእርሱ ዘንድ ተማምኖ ይኖራል፤ ቀኑን ሁሉ ይጠብቀዋል፤ በትከሻዎቹም መካከል ያርፋል።”