La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 34:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከስምዖን ነገድ፣ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከስምዖን ነገድ የአሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከስ​ም​ዖን ልጆች ነገድ የዓ​ሚ​ሁድ ልጅ ሰላ​ም​ያል፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥

Ver Capítulo



ዘኍል 34:20
3 Referencias Cruzadas  

ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ደገመኝ አለች፥ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው።


ስምዖንና ሌዊ ወንድማማች ናቸው፥ ሰይፎቻቸው የዓመፃ መሣሪያ ናቸው።


ከብንያምም ድንበር ቀጥሎ ከምሥራቅ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ድረስ ለስምዖን አንድ የዕጣ ክፍል ይሆናል።