የእስራኤልም ልጆች ከራዓምሴ ተጉዘው በሱኮት ሰፈሩ።
እስራኤላውያን ከራምሴ ተነሥተው በሱኮት ሰፈሩ።
እስራኤላውያን ከራምሴ ተነሥተው በመጓዝ በሱኮት ሰፈሩ፤
የእስራኤልም ልጆች ከራምሴ ተጕዘው በሱኮት ሰፈሩ።
የእስራኤልም ልጆች ከራምሴ ተጕዘው በሱኮት ሰፈሩ።
የእስራኤልም ልጆች ከራዓምሴስ ወደ ሱኮት በእግር ተጓዙ፤ ከሕፃናቱም ሌላ ስድስት መቶ ሺህ ሰው የሚያህሉ ነበሩ።
ከሱኮትም ተጉዘው በምድረ በዳ ዳርቻ ባለች በኤታም ሰፈሩ።