ከራፋቃም ተጉዘው በኤሉስ ሰፈሩ።
ከራፍቃ ተነሥተው በኤሉስ ሰፈሩ።
ከዱፍቃም ተነሥተው በአሉሽ ሰፈሩ፤
ከራፋቃም ተጕዘው በኤሉስ ሰፈሩ።
ከራፋቃም ተጕዘው በኤሉስ ሰፈሩ።
ከሲን ምድረ በዳም ተጉዘው በራፋቃ ሰፈሩ።
ከኤሉስም ተጉዘው በራፊዲም ሰፈሩ በዚያም ሕዝቡ የሚጠጡት ውኃ አልነበረም።