ሙሴም ጌታን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ሙሴ እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤
ሙሴም ወደ ጌታ እንዲህ ሲል ጸለየ፦
ሙሴም እግዚአብሔርን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ሙሴም እግዚአብሔርን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤
እናንተ በጺን ምድረ በዳ ማኅበሩ በተገዳደረኝ ጊዜ በቃሌ ላይ ዐምፃችኋልና፥ በእነርሱም ፊት በውኃው ዘንድ አልቀደሳችሁኝምና።” ይህም በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ ያለው የመሪባ ውኃ ነው።
የሥጋ ለባሽ ሁሉ መንፈስ አምላክ የሆነ ጌታ በማኅበሩ ላይ አንድ ሰው ይሹም።