La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ነህምያ 7:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የቤቴኤልና የዓይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የቤቴልና የጋይ ሰዎች 123

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የቤ​ቴ​ልና የጋይ ሰዎች መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የቤቴልና የጋይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo



ነህምያ 7:32
6 Referencias Cruzadas  

የቤት-ኤልና የዐይ ሰዎች፥ ሁለት መቶ ሀያ ሦስት።


የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥


የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።


የሌላኛው ነቦ ሰዎች፥ አምሳ ሁለት።


በጋይና በቤቴልም ውስጥ እስራኤልን ለማሳደድ ያልወጣ ሰው አልነበረም፤ ከተማይቱንም ከፍተው ተዉ፥ እስራኤልንም አሳደዱት።


ኢያሱም ሰደዳቸው፤ ወደሚደበቁበትም ስፍራ ሄዱ፥ በጋይና በቤቴል መካከልም በጋይ በምዕራብ በኩል ተቀመጡ፤ ኢያሱ ግን በዚያች ሌሊት በሕዝቡ መካከል አደረ።