የቤቴኤልና የዓይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።
የቤቴልና የጋይ ሰዎች 123
የቤቴልና የጋይ ሰዎች መቶ ሃያ ሦስት።
የቤቴልና የጋይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።
የቤት-ኤልና የዐይ ሰዎች፥ ሁለት መቶ ሀያ ሦስት።
የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥
የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
የሌላኛው ነቦ ሰዎች፥ አምሳ ሁለት።
በጋይና በቤቴልም ውስጥ እስራኤልን ለማሳደድ ያልወጣ ሰው አልነበረም፤ ከተማይቱንም ከፍተው ተዉ፥ እስራኤልንም አሳደዱት።
ኢያሱም ሰደዳቸው፤ ወደሚደበቁበትም ስፍራ ሄዱ፥ በጋይና በቤቴል መካከልም በጋይ በምዕራብ በኩል ተቀመጡ፤ ኢያሱ ግን በዚያች ሌሊት በሕዝቡ መካከል አደረ።