የዓናቶች ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።
የዓናቶት ሰዎች 128
የዓናቶት ሰዎች መቶ ሃያ ስምንት።
የዓናቶት ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።
የቤተ ልሔምና የነጦፋ ሰዎች፥ መቶ ሰማንያ ስምንት።
የቤትዓዝማዌት ሰዎች፥ አርባ ሁለት።
የጋሊም ሴት ልጅ ሆይ፤ ጩኺ! ላይሻ ሆይ፤ አድምጪ! ምስኪን ዓናቶት ሆይ፤ መልሺላት!
በብንያም አገር በዓናቶት ከነበሩ ካህናት የሆነ የኬልቅያስ ልጅ የኤርምያስ ቃላት።
ስለዚህም፦ “በእጃችን እንዳትሞት በጌታ ስም ትንቢት አትናገር” ብለው ነፍስህን ስለሚሹ ስለ ዓናቶት ሰዎች