ከአቢያ ዚክሪ፥ ከሚንያሚን፥ ከሞዓድያ፥ ፒልጣይ፥
ከአብያ፣ ዝክሪ፤ ከሚያሚንና ከሞዓድያ፣ ፈልጣይ፤
ከአብያ ዝክሪ፥ ከሚያሚንና ከሞዓድያ፥ ፈልጣይ፤
ከአብያ ዝክሪ፥ ከሚያሚን ሞዓድያ፥
ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
አምስተኛው ለመልክያ፥ ስድስተኛው ለሚያሚን፥
ዳንኤል፥ ጊንቶን፥ ባሩክ
ከዒዶ ዘካርያስ፥ ከጊንቶን ምሹላም፥
ከቢልጋ ሻሙዓ፥ ከሽማዕያ ይሆናታን፥
የይፅሃር ልጆች ቆራሕ፥ ኔፌግ፥ ዚክሪ ናቸው።
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ሴት ልጆች ወገን ነበረች፤ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።