ከዕዝራ ምሹላም፥ ከአማርያ ይሆሐናን፥
ከዕዝራ፣ ሜሱላም፤ ከአማርያ፣ ዮሐናን፤
ከዕዝራ ሜሱላም፥ ከአማርያ ዮሐናን፤
ከኤርምያስ ሐናንያ፥ ከዕዝራ ሜሱላም፥
ሠራያ፥ አዛርያ፥ ኤርምያስ፥
ዳንኤል፥ ጊንቶን፥ ባሩክ
በዮያቂም ዘመን የአባቶች መሪዎች ካህናቱ እነዚህ ነበሩ፦ ከሥራያ ቤተሰብ ምራያ፥ ከኤርምያስ ሐናንያ፥
ከምሉኪ ዮናታን፥ ከሽባንያ ዮሴፍ፥
ጸሐፊውም ዕዝራ ለዚህ ተብሎ በተሠራ የእንጨት መድረክ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአጠገቡ ማቲትያ፥ ሼማዕ፥ ዓናያ፥ ኡሪያ፥ ሒልቅያና ማዓሴያ በቀኙ በኩል፤ ፐዳያ፥ ሚሻኤል፥ ማልኪያ፥ ሐሹም፥ ሐሽባዳና፥ ዘካርያስ፥ ሜሹላም በግራው በኩል ቆመው ነበር።