በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤት ጳሌጥ፥
በኢያሱ፣ በሞላዳ፣ በቤትጳሌጥ፣
እንዲሁም ኢያሱ፥ ሞላዳ፥ ቤትጳሌጥና፥
በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤተፋሌጥ፥
በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥
እነርሱ የሰፈሩት በቤር-ሳቤህ፥ በሞላዳ፥ በሐጸርሹዓል፥
በሜዳዎቻቸው ስለ ነበሩ ስለ መንደሮቻቸው፦ ከይሁዳ ልጆች አንዳንዶቹ በእነዚህ ቦታዎች ተቀመጡ፦ በቂርያት አርባዕና በመንደሮችዋ፥ በዲቦንና በመንደሮችዋ፥ በይቃብጽኤልና በመንደሮችዋ፥
በሓጻር ሹዓል፥ በቤርሳቤህና በመንደሮችዋ
እነዚህም ርስታቸው ሆኑላቸው፤ ቤርሳቤህ፥ ሤባ፥ ሞላዳ፥