La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጸሎት እንዳያልፍ፣ ራስህን በደመና ሸፈንህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጸሎት አልፎ ሊገባ በማይችልበት ራስህን ጥቅጥቅ ባለ ደመና ሸፈንክ። መኖሪያህን በደመና ሸፈንክ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጸሎ​ታ​ችን እን​ዳ​ያ​ርግ ራስ​ህን በደ​መና ከደ​ንህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:44
8 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ መልሰን፥ ፊትህንም አብራ፥ እኛም እንድናለን።


የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ በሕዝብህ ጸሎት ላይ እስከ መቼ ትቈጣለህ?


ደመና ጭጋግም በዙሪያው ናቸው፥ ጽድቅና ፍርድ የዙፋኑ መሠረት ናቸው።


ጌታም፦ “ለዚህ ሕዝብ ስለ መልካም አትጸልይላቸው።


ጌታም እንደዚህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም እንኳ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ።


አሌፍ። ጌታ በቁጣው የጽዮንን ሴት ልጅ እንደምን አደመናት! የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጣለ፥ በቁጣውም ቀን የእግሩን መረገጫ አላሰበም።


በጠራሁና በጮኽሁ ጊዜ ጸሎቴ ከለከለ።


እኔ ስጠራቸው እነርሱ አልሰሙኝም፥ እንዲሁ እነርሱ በሚጠሩኝ ጊዜ እኔ አልሰማቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።