ሰቈቃወ 3:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ጸሎት እንዳያልፍ፣ ራስህን በደመና ሸፈንህ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ጸሎት አልፎ ሊገባ በማይችልበት ራስህን ጥቅጥቅ ባለ ደመና ሸፈንክ። መኖሪያህን በደመና ሸፈንክ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ጸሎታችን እንዳያርግ ራስህን በደመና ከደንህ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። |
አሌፍ። ጌታ በቁጣው የጽዮንን ሴት ልጅ እንደምን አደመናት! የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጣለ፥ በቁጣውም ቀን የእግሩን መረገጫ አላሰበም።