La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 11:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በኢየሩሳሌም በአምላካችን ፊት ለሚያገለግሉ ካህናት የተለየውን፥ ከሕዝቡ አንድም ሰው በእጁ ሊነካቸው የማይፈቀድለትን የእህሉን በኵራትና የወይኑንና የዘይቱን አስራት ሊበሉ ወስነዋል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ህ​ላ​ቸ​ውን መጀ​መ​ሪ​ያና የወ​ይ​ና​ቸ​ውን ዐሥ​ራት በፈ​ጣ​ሪ​ያ​ችን ፊት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለሚ​ቆሙ ለካ​ህ​ናት የለ​ዩ​ትን፥ ከሕ​ዝ​ቡም ላንድ ሰው ስንኳ በእ​ጃ​ቸው መዳ​ሰስ የማ​ይ​ገ​ባ​ቸ​ውን ይህን ዘይ​ቱ​ንም ሊበሉ አስ​በ​ዋ​ልና፥

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 11:13
0 Referencias Cruzadas