La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:42 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብና፣ ዔቴር፣ ዓሻን

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከነዚህም ሁሉ ጋር ሊብና፥ ዔቴር፥ ዐሻን፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሌምና፥ ኤተቅ፥ አኖክ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥ ይፍታሕ፥ አሽና፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:42
8 Referencias Cruzadas  

ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ኤዶም ከይሁዳ ተገዢነት ነጻ ወጣች፤ በዚያኑ ጊዜም የልብና ከተማ ዐመፀች።


ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከመቄዳ ወደ ልብና አለፉ፥ ልብናንም ወጉ።


የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥


ግዴሮት፥ ቤትዳጎን፥ ናዕማ፥ መቄዳ፤ ዐሥራ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው።


ይፍታሕ፥ አሽና፥ ንጺብ፥


ዐይን፥ ሪሞን፥ ዔቴር፥ ዓሻን፤ አራት ከተሞችና መንደሮቻቸው፤


ለካህኑም ለአሮን ልጆች እነዚህን ሰጡ፤ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ኬብሮንና መሰማሪያዋን፥ ልብናንና መሰማሪያዋን፥


በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥