La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ደቢር፥ ጌዴር፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዳ​ቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:13
6 Referencias Cruzadas  

ስለዚህም የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ወደ ኬብሮን ንጉሥ ወደ ሆሃም፥ ወደ የርሙት ንጉሥም ወደ ጲርአም፥ ወደ ለኪሶ ንጉሥም ወደ ያፊዓ፥ ወደ ዔግሎም ንጉሥም ወደ ዳቤር እንዲህ ብሎ ላከ፦


ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ እርሷንም ወጉአት፥


እርሷንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ ያዙ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ በእነርሱም ውስጥ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽመው አጠፉ፤ ማንንም አላስቀረም፤ በኬብሮን፥ ደግሞ በልብናና በንጉሥዋ እንዳደረገው እንዲሁ በዳቤርና በንጉሥዋ አደረገ።


የዔግሎም ንጉሥ፥ የጌዝር ንጉሥ፥


የሔርማ ንጉሥ፥ የዓድራ ንጉሥ፥


ሽዓራይም፥ ዓዲታይም፥ ግዴራ፥ ግዴሮታይም፤ ዐሥራ አራት ከተሞችና መንደሮቻቸው።