ኢዮብ 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ያ ሌሊት መካን ይሁን፤ እልልታም አይሰማበት። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ያ ሌሊት ባዶ ይሁን፤ የደስታም ድምፅ አይሰማበት። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ለዚያም ሌሊት ጭንቅ ይሁን፥ እልልታ ወይም ደስታ አይግባባት። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት። |
ምድሪቱም ባድማ ትሆናለችና ከይሁዳ ከተሞችና ከኢየሩሳሌም አደባባይ የእልልታን ድምፅና የደስታን ድምፅ፥ የሙሽራውን ድምፅና የሙሽራይቱን ድምፅ አጠፋለሁ።