La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 48:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሞዓብ ትሰበራለች፤ ልጆቿም ጩኸት ያሰማሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ሞአብ ተደምስሳለች፤ ልጆችዋም ጩኸትን ያሰማሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሞአብ ጠፍ​ታ​ለች፤ ይህ​ንም በሴ​ጎር ተና​ገሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል።

Ver Capítulo



ኤርምያስ 48:4
6 Referencias Cruzadas  

ሕፃኖችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።


ያም ሰው ጌታ ሳይጸጸት እንደ ገለበጣቸው ከተሞች ይሁን፥ በማለዳም ልቅሶን በቀትርም ጩኸትን ይስማ፤


መፍረስና ታላቅ ጥፋት፥ የሚል የጩኸት ድምፅ ከሖሮናይም ተሰማ።


በሉሒት አቀበት መራር ልቅሶ እያለቀሱ ይወጣሉና፥ በሖሮናይምም ቁልቁለት የጥፋትንና የጣርን ጩኸት ሰምተዋል።