የዓናቶት ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።
የዓናቶት ሰዎች 128
የዓናቶት ልጆች መቶ ሃያ ስምንት።
የኔፆፋ ሰዎች፥ አምሳ ስድስት።
የዓዝማቬት ልጆች፥ አርባ ሁለት።
የዓናቶች ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።
የጋሊም ሴት ልጅ ሆይ፤ ጩኺ! ላይሻ ሆይ፤ አድምጪ! ምስኪን ዓናቶት ሆይ፤ መልሺላት!
በብንያም አገር በዓናቶት ከነበሩ ካህናት የሆነ የኬልቅያስ ልጅ የኤርምያስ ቃላት።
ስለዚህም፦ “በእጃችን እንዳትሞት በጌታ ስም ትንቢት አትናገር” ብለው ነፍስህን ስለሚሹ ስለ ዓናቶት ሰዎች
አናቶትንና መሰማሪያዋን፥ አልሞንና መሰማሪያዋን፤ አራት ከተሞችን ሰጡ።