ሕዝቅኤል 1:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሕያዋኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ይሄዱና ይመለሱ ነበር። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ፍጡራኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ፍጥነት ወዲያ ወዲህ ይወረወሩ ነበር። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ፍጥረቶቹም እንደ መብረቅ ብልጭታ ወዲያና ወዲህ ተፈናጠሩ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) እንስሶቹም እንደ መብረቅ አምሳያ ይሮጡና ይመለሱ ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) እንስሶቹም እንደ መብረቅ ምስያ ይሮጡና ይመለሱ ነበር። |
የዚህን የጥቂቱን ነገር ቀን የናቀ ማን ነው? በዘሩባቤል እጅ ቱንቢውን አይተው ይደሰታሉ። “እነዚህ ሰባቱም በምድር ሁሉ የሚዘዋወሩ የጌታ ዐይኖች ናቸው።”