La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ በግብጽ አገር ሙሴን በተናገረው ቀን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር ሙሴን በግብጽ በተናገረው ጊዜ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ሙሴን በግብጽ ምድር በተናገረው ጊዜ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በግ​ብፅ ሀገር ሙሴን በተ​ና​ገ​ረው ቀን እን​ዲህ ሆነ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔርም በግብፅ አገር ሙሴን በተናገረው ቀን እንዲህ ሆነ፤

Ver Capítulo



ዘፀአት 6:28
2 Referencias Cruzadas  

እነዚህ ከግብጽ ንጉሥ ከፈርዖን ጋር የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ስለማውጣት የተነጋገሩ ናቸው፤ እነዚህም ሙሴና አሮን ናቸው።


እርሱም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እኔ ጌታ ነኝ፤ ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን እኔ የምነግርህን ሁሉ ንገረው።”