La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 26:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቃዎች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አብጅ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሥራ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ለድ​ን​ኳ​ኑም ሳን​ቆ​ችን ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት አድ​ርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo



ዘፀአት 26:15
8 Referencias Cruzadas  

ቀይ የተለፋ የአውራ በግ ቁርበት፥ የአስቆጣ ቁርበት፥ የግራር እንጨት፥


የሳንቃውም ሁሉ ርዝመቱ ዐሥር ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።


ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቃዎችን አድርግ።